Job Description
The following organization or company is actively looking for qualified applicants to open vacancies or Jobs in Ethiopia.
የደቡብ አፍሪካ ኤምባሲ የአምባሳደር መኖሪያ ቤት ከዚህ በታች በተገለጸው ክፍት የሥራ መደብ ላይ መስፈርት አንድ አብሳይ በአስቸኳይ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደቡ፡ ምግብ አብሳይ (COOK)
- በየቀኑ በአምባሳደር መኖሪያ ቤት ምግብ ማብሰል የምትችል/የሚ㉽ል
- የእንግሊዘኛ ቋንቋ መስማት፣ መናገር እና ማንበብ የምትችል የሚችል
- ምስጢር መጠበቅ የሚችል/ትችል
- ከፍተኛ የግልና ጠቅላላ ንጽህና የምትጠብቅ/ የሚጠብቅ
- በማንኛውም ጊዜ ጽዳትና ንጽሕና የምትጠብቅ/የሚጠብቅ
- በአምባሳደሩ መኖሪያ ቤት ለሚዘጋጁ ግብዣዎ…