Job Description
The following organization or company is actively looking for qualified applicants to open vacancies or Jobs in Ethiopia.
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዚህ ቀጥሎ ላለው ክፍት የስራ ቦታ ሠራተኞች አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
- የስራ መደብ፡ ሠልጣኝ ዲፕሎማት
- ተፈላጊ ችሎታ፡ በማንኛውም የት/ት መስክ ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በዲፕሎማ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪና 0 ዓመት ስራ ልምድ
- ብዛት፡ 56
- ደመወዝ፡ 2,748.00
- ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል መሠረት
- ደረጃ፡ ፕሣ-1 (አታሼ)
- ዕድሜ፡ ከ30 ዓመት ያልበለጠ
- አጠቃላይ የመመረቂያ ነጥብ ለወንዶች 3.50 ለሴቶች 3.25 እና ከዚያ በላይ ሲሆን፣ ለታዳጊ ለወንዶች 3.00 ለሴቶች 2.75
- ከእንግሊዘኛ ቋንቋ…