Job Description

የትምህርት ስትራቴጂ ማዕከል ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሰራተኞች አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

  1. የስራ መደቡ፡- ሹፌር መካኒክ
Get Latest Jobs on your e-mail

    • የት/ደረጃ፡ 4ኛ ክፍል ያጠናቀቀ 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድና መካኒክነት ችሎታ ማስጃ ያለው
    • የስራ ልምድ፡ 4 ዓመት የሥራ ልምድ
    • ብዛት፡ 1
    • ደመወዝ፡ 00
    • ደረጃ፡ እጥ-8
  1. የስራ መደቡ፡- የጽዳት ሠራተኛ
  • የት/ደረጃ፡ 4ኛ ክፍል ያጠናቀቀ
  • ብዛት፡ 1
  • ደመወዝ፡ 860

See How To Apply Below

When you apply please notify you found this job on AddisJobs.net

ለሁሉም

  • ጾታ፡ አይለይም
  • የምዝገባ ጊዜ፡ ከመጋቢት 27 ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ከጠዋት 2፡30-6፡30 ከሰዓት 7፡30-11፡30 ይካሄዳል

ማሳሰቢያ፡

  • መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ኦርጅናል የትምህርትና ሲቪ እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በማዕከሉ የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 213 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  • መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች የስራ ግብር የተከፈለባቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
  • ስልክ፡ 011-1-58-09-64/ 69 ፖ.ሳ.ቁ 32742 የትምህርት ስትራቴጂ ማዕከል 6 ኪሎ አከባቢ በሚገኘው ሊደርሺፕ ኢንስትዩት ሕንፃ 2ኛ ፎቅ

Endless.

477 total views, 477 today

Apply for this Job

>>> Click Here to Read More


Concerns or questions?

See our support area where you can find questions asked by our clients and answered by the SeventhQueen team. Lorem ipsum lorem ipsum

SEE SUPPORT AREA
NEWSLETTER SIGNUP

By subscribing to our mailing list you will always be update with the latest news from us.

SIGN INTO YOUR ACCOUNT

Your privacy is important to us and we will never rent or sell your information.

×
FORGOT YOUR DETAILS?
×

Go up

Skip to toolbar