10 Apr2017

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን – Posted by EthioJobs Addis Ababa, Addis Ababa, Ethiopia

Job Description

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሰራተኞች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

  1. የስራ መደቡ፡ኢንቫይሮሜንታሊስት/ ኬሚስት  
    • የት/ደረጃ፡ ቢ.ኤስ.ሲ/ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ በኬሚስትሪ/አከባቢ ሳይንስ
    • ተጨማሪ መስፈርት፡ በፋብሪካ ላቦራቶሪ ውስጥ የሰራ/ች
    • የስራ ልምድ፡ 2/0 ዓመት
    • ብዛት፡ 1
    • መነሻ ደመወዝ፡ 00
    • የቅጥር ሁኔታ፡ በኮንትራት ሆኖ አፈጻጸሙ ታይቶ ቋሚ ሊሆን የሚችል
    • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ ዋና መ/ቤት
  • የምዝገባ ጊዜ፡ ከመጋቢት 30/2009 ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት በስራ ሰዓት ብቻ
  • አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናው የማይመለስ ኮፒውን በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  • የምዝገባ ቦታ፡ ከአራት ኪሎ ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ ኬኒያ ኢምባሲ ፊት ለፊት ቢሻንጋሪ ህንጻ ላይ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት 2ኛ ፎቅ ሰው ሃብት ሥራ አመራር ቢሮ
  • ስልክ፡ 0116616327

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን

Endless.

27 total views, 27 today

Apply for this Job

Job Categories: chemistry. Job Types: Contract. Job Tags: ኢንቫይሮሜንታሊስት/ ኬሚስት.

>>> Click Here to Read More


Concerns or questions?

See our support area where you can find questions asked by our clients and answered by the SeventhQueen team. Lorem ipsum lorem ipsum

SEE SUPPORT AREA
NEWSLETTER SIGNUP

By subscribing to our mailing list you will always be update with the latest news from us.

SIGN INTO YOUR ACCOUNT

Your privacy is important to us and we will never rent or sell your information.

×
FORGOT YOUR DETAILS?
×

Go up

Skip to toolbar