8 Feb2017

የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት – Posted by EthioJobs Addis Ababa, Addis Ababa, Ethiopia

Job Description

የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ከዚህ በታች ለተመለከተው ክፍት የስራ መደብ አመልካቾችን በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

Get Latest Jobs on your e-mail

  1. የስራ መደብ መጠሪያ፡ ጀማሪ ኣካውንታንት
    • ተፈላጊ የት/ት ደረጃ፡- ቢ.ኤ ዲግሪ በኣካውንቲንግ፣ በፋይናንስ ወይም መሰል ሙያ
    • የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት የስራ ልምድ እና ለ50ሺ ብር ዋስትና ማቅረብ የሚችል
    • ብዛት፡ 7
  2. የስራ መደብ መጠሪያ፡ ኣካውንታንት
    • ተፈላጊ የት/ት ደረጃ፡- ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም ቢኤ ዲግሪ በኣካውንቲንግ፣ በፋይናንስ ወይም መሰል ሙያ
    • የስራ ልምድ፡ 6/2 ዓመት የስራ ልምድ እና ለ50ሺ ብር ዋስትና ማቅረብ የሚችል
    • ብዛት፡ 7

 

See How To Apply Below

When you apply please notify you found this job on AddisJobs.net

ለሁሉም፡

  • ደመወዝ፡ በስምምነት
  • የስራ ቦታ፡ ዋናው መ/ቤት
  • ዕድሜ፡ ከ18-40 ዓመት
  • ከላይ የተጠቀሰው መስፈርቶች የሚያሟሉ ተወዳዳሪዎች የማይመለስ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃቸውን የ8ኛ ክፍል አይዲካርድ ጨምሮ ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከሲቪ ጋር በማያያዝ ለሰው ሀብት አመራር ሥራ ሂደት በፖ.ሳ.ቁ 1629 አዲስ አበባ በመላክ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
  • የመመዝገቢያ ጊዜ ከጥር 28/2009ዓ.ም ጀምሮ ለ8 ተከታታይ ቀናት ውስጥ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡

Endless.

6 total views, 6 today

Apply for this Job

Job Categories: Finance. Job Types: Full-Time.

>>> Click Here to Read More


Concerns or questions?

See our support area where you can find questions asked by our clients and answered by the SeventhQueen team. Lorem ipsum lorem ipsum

SEE SUPPORT AREA
NEWSLETTER SIGNUP

By subscribing to our mailing list you will always be update with the latest news from us.

SIGN INTO YOUR ACCOUNT

Your privacy is important to us and we will never rent or sell your information.

×
FORGOT YOUR DETAILS?
×

Go up

Skip to toolbar