Job Description

ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል አ.ማ ከዚህ ቀጥሎ በተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾች አወዳደሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል

የሥራ መደብ መጠሪያ፡ ኮስት አካውንታንት

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡
በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ
ብዛት 1
የስራ ልምድ 5/3
የስራ ቦታ አዲስ አበባ

የሥራ መደብ መጠሪያ፡ የግዥ ክፍል ኃላፊ

When you apply please notify you found this job on AddisJobs.net

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡
የመጀመሪያ ዲግሪ/ 2ኛ ዲግሪ በግዥ በንብረት አስተዳደር በአካውንቲንግ ወይም መሰል ሙያ
የስራ ልምድ
በሙያው 4 ዓመት ከዚያ በላይ የሰራ/ች
ብዛት 1
የስራ ልምድ 5/3
የስራ ቦታ አዲስ አበባ

  • የስራ ልምዱ ከስራው ጋር ተያያዥነት ያለው መሆን አለበት
  • ልዩ ችሎታ፡ የኮምፒውተር መሰረታዊ ዕውቀት ያለው/ት

መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ሁኔታ መግለጫ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን በመያዝ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ሐምሌ 24 ቀን 2008ዓ.ም ባሉት 7 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በቅሎ ቤት አከባቢ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠመንጃ  ያዥ ቅርንጫፍ በስተጀርባ በሚገኘው ዋናው መ/ቤት የሰው ሃይል ክፍል ቢሮ ቁጥር 16 መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገለጻለን፡፡
ለበለጠ መረጃ፡ 0114670303

Job expires in 60 days.

174 total views, 174 today

Apply for this Job

>>> Click Here to Read More


Concerns or questions?

See our support area where you can find questions asked by our clients and answered by the SeventhQueen team. Lorem ipsum lorem ipsum

SEE SUPPORT AREA
NEWSLETTER SIGNUP

By subscribing to our mailing list you will always be update with the latest news from us.

SIGN INTO YOUR ACCOUNT

Your privacy is important to us and we will never rent or sell your information.

×
FORGOT YOUR DETAILS?
×

Go up

Skip to toolbar