Job Description

የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሰራተኞች አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

  1. የስራ መደቡ፡የሰብል ጥበቃ ባለሙያ
  • የት/ደረጃ፡ አግባብ ባለው የትምህርት መስክ ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪና ቢያንስ 10 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ት
  • ደመወዝ፡ 8,000.00
  • ብዛት፡ አንድ
  • የስራ ቦታ፡ በኢንስቲትዩቱ ዋና መ/ቤት አዲስ አበባ ሆኖ በሥራው አስፈላጊነት ፕሮግራሙ ባለበት ማዕከል በመንቀሳቀስ ይሰራል፡፡

See How To Apply Below

When you apply please notify you found this job on AddisJobs.net

በፕሮግራሙ ውስጥ ባሉ ችግሮች ላይ ፕሮፖዛል ማዘጋጀትና ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ለስራው አስፈላጊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በጋራ መሥራት የሚችል/ትችል

 

  • የምዝገባ ጊዜ፡ ከሚያዝያ 14/2009 ጀምሮ ባሉት 78 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና መ/ቤት የሰው ሀብት ሥራ አመራርና ልማት ቢሮ ነው፡፡ አመልካቾች ኦርጂናል የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናው የማይመለስ ኮፒውን ጋር እንዲሁም ሲቪ በመያዝ በአካል ቀርባችሁ መመዝገብ የምትች መሆኑን እንገልጻለን፡፡
  • eiar.gov.et መረጃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
  • ሴት ተወዳዳሪዎች እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ
  • ስልክ፡ 0116-46 01 74 /0116 45 44 41 ፖ.ሳ.ቁ2003 አዲስ አበባ
  • ለመወዳደር የሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች እንዲያመለክቱ በተጠቀሰው ጊዜና ቦታ መመዝገብ ይችላሉ፡፡

Endless.

14 total views, 14 today

Apply for this Job

>>> Click Here to Read More


Concerns or questions?

See our support area where you can find questions asked by our clients and answered by the SeventhQueen team. Lorem ipsum lorem ipsum

SEE SUPPORT AREA
NEWSLETTER SIGNUP

By subscribing to our mailing list you will always be update with the latest news from us.

SIGN INTO YOUR ACCOUNT

Your privacy is important to us and we will never rent or sell your information.

×
FORGOT YOUR DETAILS?
×

Go up

Skip to toolbar