15 Nov2016

የአዲስ አበባ ከተማ የመንገድ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ – Posted by EthioJobs Addis Ababa, Addis Ababa, Ethiopia

Job Description

የአዲስ አበባ ከተማ የመንገድ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ  አመልካቾች አወዳደሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

  1. የሥራ መደብ መጠሪያ፡        – የመንገድ ትራፊክ ኢንጅነሪንግና ማኔጅመንት ንዑስ የስራ ሂደት መሪ
  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ – በትራፊክ ኢንጂነሪንግ፣ በትራንስፖርት ኢንጂነሪንግ፣ በሲቪል ኢንጂነሪንግ ኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክ
  • ቀጥታ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፡ * 2ኛ ዲግሪ 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
    • ለመጀመሪያ ዲግሪ 6 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
  • ብዛት፡               – 1
  • ደመወዝ፡ – 14,802
  • ደረጃ፡ – XV
  1. የሥራ መደብ መጠሪያ፡        – የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ በጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን/ ፖለቲካል ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት፣ በቋንቋና ስነጽሁፍ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
  • ቀጥታ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፡ * 2ኛ ዲግሪ 7 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
    • ለመጀመሪያ ዲግሪ 9 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
  • ብዛት፡               – 1
  • ደመወዝ፡ – 9,867.00
  • ደረጃ፡ – XII
  1. የሥራ መደብ መጠሪያ፡        – ከፍተኛ የሰው ሃይል ባለሙያ
  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ – በማኔጅመንት፣ ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን፣ በህዝብ አስተዳደር፣ በሰው ሃይል አስተዳደር
  • ቀጥታ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፡ * 2ኛ ዲግሪ 6 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
    • ለመጀመሪያ ዲግሪ 8 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
  • ብዛት፡               – 1
  • ደመወዝ፡ – 8,273.00
  • ደረጃ፡ – XI
  1. የሥራ መደብ መጠሪያ፡        – ከፍተኛ የኦዲት ባለሙያ
  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ – አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣ ባንኪንግ እና ፋይናንስ አስተዳደር
  • ቀጥታ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፡ * 2ኛ ዲግሪ 6 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
    • ለመጀመሪያ ዲግሪ 8 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
  • ብዛት፡               – 1
  • ደመወዝ፡ – 8,273.00
  • ደረጃ፡ – XI
  1. የሥራ መደብ መጠሪያ፡        – የስነ-ምግባር መኮንን
  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ – በህግ፣ በስነ-ምግባር ፍልስፍና ፣ በፖለቲካል ሳይንስ፣ በማኔጅመንት፣ በሶሾሎጂ እና ሶሻል ሳይንስ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
  • ቀጥታ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፡ * 2ኛ ዲግሪ 6 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
    • ለመጀመሪያ ዲግሪ 8 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
  • ብዛት፡               – 1
  • ደመወዝ፡ – 8,273.00
  • ደረጃ፡ – XI
  1. የሥራ መደብ መጠሪያ፡        – የኦዲት ባለሙያ  
  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ – አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣ ባንኪንግ እና ፋይናንስ አስተዳደር
  • ቀጥታ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፡ * 2ኛ ዲግሪ 5 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
    • ለመጀመሪያ ዲግሪ 7 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
  • ብዛት፡               – 1
  • ደመወዝ፡ – 6,822.00
  • ደረጃ፡ – X
  1. የሥራ መደብ መጠሪያ፡        – ፕሮጀክት ሥልጠና የማካተት ባለሙያ  
  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ – በህግ፣ በሶሾሎጂ፣ ኢኮኖሚክስ፣ ማኔጅመንት ሳይኮሎጂ እና ተመሳሳይ የትምህርት መስክ
  • ቀጥታ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፡ * 2ኛ ዲግሪ 6 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
    • ለመጀመሪያ ዲግሪ 8 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ት
  • ብዛት፡               – 1
  • ደመወዝ፡ – 8,273.00
  • ደረጃ፡ – XI

ማሳሰቢያ፡

  • የመመዝገቢያ ጊዜ ከህዳር 6 ቀን 2009ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ብቻ መዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃን፡፡
  • የምዝገባ ቦታና ሰዓት ከ22 ወደ ወገናኛ በሚወስደው መንገድ መክሊት ህንፃ 11ኛ ፎቅ የሰው ሃይል አስተዳደር ዳሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 11-7 በሥራ ሰዓት ጠዋት 2፡30 -6፡30 ሰዓት ከሰዓት 7፡30-11፡30 ድረስ
  • በምስገባ ወቅት አመልካቾች ዋናውን ትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃዎች ኦርጅናል ከሲቪ ጋር የማይመለስ ፎቶ ኮፒ አይይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  • የስራ ልምድ ከምረቃ በኃላ የሚታሰብ ሲሆን የሚቀርበው የሥራ ልምድ የሥራ ልምድ ቀጥታ ወይም ተዛማጅ ያለው መሆን አለበት፡፡
  • መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት ሚቀርብ የሥራ ልምድ ማስረጃ የሥራ ግብር የተከፈለበት መሆኑን የተረጋገጠ መሆን አለበት፡፡
  • የሥራ ቦታ አዲስ አበባ
  • ሴቶች አመልካቾች ይበረታታሉ

የአዲስ አበባ ከተማ የመንገድ ትራፊክ ማኔጅምት ኤጀንሲ ስልክ፡ 0116672322
 

Job expires in 60 days.

108 total views, 108 today

Apply for this Job

Job Categories: Administration, Finance, Human Resource, and Managment. Job Types: Full-Time. Job Tags: ማኔጅመንት, ስራዎች, ባለሙያ, አካውንቲንግ, አዲስ አበባ, አዲስ ጆብስ, ኦዲት ባለሙያ, የሰው ሃይል, ፋይናንስ, and ፕሮጀክት ሥልጠና.

>>> Click Here to Read More


Concerns or questions?

See our support area where you can find questions asked by our clients and answered by the SeventhQueen team. Lorem ipsum lorem ipsum

SEE SUPPORT AREA
NEWSLETTER SIGNUP

By subscribing to our mailing list you will always be update with the latest news from us.

SIGN INTO YOUR ACCOUNT

Your privacy is important to us and we will never rent or sell your information.

×
FORGOT YOUR DETAILS?
×

Go up

Skip to toolbar