23 Feb2017

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት – Posted by EthioJobs Addis Ababa, Addis Ababa, Ethiopia

Job Description

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ብቁ የሆኑ አመልካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

  1. የስራ መደብ መጠሪያ፡ የኢትዮጵያ ሔራድ ዋና አዘጋጅ
    • ተፈላጊ ችሎታ፡ በጆርናሊዝምና ኮሙኒኬሽን፣ በቋንቋና ስነ-ጽሁፍ፣ በፖለቲካል ሳይንስ እና አለም አቀፍ ግንኙነት ወይም አግባብ ባለው ሌላ የት/ት መስክ እና MA ዲግሪና 13 ዓመት ወይም BA ዲግሪና 11 ዓመት የስራ ልምድ
    • ደረጃ ፡ 15
    • ደመወዝ፡ 14572.00
    • ብዛት፡ 1
    • የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
  2. የስራ መደብ መጠሪያ፡ ሁለገብ የጥገና ሠራተኛ
    • ተፈላጊ ችሎታ፡ 5ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና 12 ዓመት፤ 6ኛ ክፍል ያጠናቀቀ 10 ዓመት፣ 7ኛ ክፍል 8 ዓመት ወይም 8ኛ ክፍል 6 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ ያላት
    • ደረጃ ፡ እጥ -8
    • ደመወዝ፡ 1743.00
    • ብዛት፡ 1
    • የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
  3. የስራ መደብ መጠሪያ፡ ሾፌር IV
    • ተፈላጊ ችሎታ፡ 4ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና 4ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለውና 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ ያላት
    • ደረጃ ፡ እጥ -7
    • ደመወዝ፡ 1511.00
    • ብዛት፡ 2
    • የቅጥር ሁኔታ፡ በፍሪላንስ

ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃቸውን ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ከየካቲት 15 ቀን 2009ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ አራት ኪሎ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ፊት ለፊት በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት 1ኛ ፎቅ የሰው ኃብት ስራ አመራርና ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 20 እና 21 ዘወትር በስራ ሰዓት በግንባር በመቅብ መመዝገብ ይችላሉለ፡፡
መንግስታዊ ካልሆነ ተቋማት የተሰጠ የስራ ልምድ ማስረጃ የመንግስት የስራ ግብር መከፈሉን የሚረጋግጥ ካልሆነ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡

Endless.

32 total views, 32 today

Apply for this Job

Job Categories: Driver, Maintenance, and Managment. Job Types: Freelance and Full-Time. Job Tags: ሁለገብ የጥገና ሠራተኛ, ሾፌር, and የኢትዮጵያ ሔራድ ዋና አዘጋጅ.

>>> Click Here to Read More


Concerns or questions?

See our support area where you can find questions asked by our clients and answered by the SeventhQueen team. Lorem ipsum lorem ipsum

SEE SUPPORT AREA
NEWSLETTER SIGNUP

By subscribing to our mailing list you will always be update with the latest news from us.

SIGN INTO YOUR ACCOUNT

Your privacy is important to us and we will never rent or sell your information.

×
FORGOT YOUR DETAILS?
×

Go up

Skip to toolbar