Job Description

ኮሜርሻል ኖሚኒስ ኃ.የተ.የግ.ማ ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟላ ሰራተኞች አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

  1. የስራ መደቡ፡- የፋይናንሻል እና ነን ፋይናንሻል አገልግሎት መምሪያ ሥራ አስኪያጅ
    • የመጀመሪያ/2ኛ ዲግሪ በአካውንቲንግ፣ በፋይናንስ፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ
    • የስራ ልምድ፡ ከምረቃ በኃላ 10/8 ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ሆኖ 5 ዓመቱን በኃላፊነት የሰራ
    • ችሎታ፡ የመምራት እና የማስተባበር ችሎታ ፣ የኮምፒውተር አፕሊኬሽን ችሎታ ያለው
    • ዕድሜ፡ ከ50 ዓመት ያልበለጠ
    • ብዛት፡ 1
    • ደመወዝ፡ 15,500.00
    • አበል በወር ብር፡ የኃላፊነት 1500.00፣ መኪና ከ200.00 ሊትር ቤንዚን ጋር የቤት 2000.00 የሞባይል 500.00
  1. የስራ መደቡ፡- የኢንፎርሜሽን እና ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዋና ክፍል ሥራ አስኪያጅ
  • የት/ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ/ ኮምፒውተር ሳይንስ/ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም በተመሳሳ የትምህርት መስክ
  • የስራ ልምድ፡ ከምረቃ በኃላ 7 ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ሆኖ 3ዓመቱን በኃላፊነት የሰራ
  • ችሎታ፡ የመምራት እና የማስተባበር ችሎታ ፣ የኮምፒውተር አፕሊኬሽን ችሎታ ያለው
  • ብዛት፡ 1
  • ደመወዝ፡ 11,118.00
  • አበል በወር ብር፡ የኃላፊነት 800.00፣ ትራንስፖርት 1600.00፣ የቤት 900.00 የሞባይል 350.00

ለሁሉም

የስራ ቦታ፡ ዋና መ/ቤት

የምዝገባ ጊዜ፡ ከመጋቢት 25-ሚያዝያ 03 ቀን 2009ዓ.ም በስራ ሰዓት

See How To Apply Below

When you apply please notify you found this job on AddisJobs.net

የምዝገባ ቦታ፡ ኮሜርሻል ኖሚኒስ ዋናው መ/ቤት

ማሳሰቢያ፡

  • መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ኦርጅናል የትምህርትና የሙያና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ የኢትዮጵያ ባንክ ተክለሃይማኖት ቅርንጫፍ ከሚገኝበት ህንፃ 3ኛ ፎቅ በሚገኘው የኮሜርሻል ኖሚኒስ ዋናው መ/ቤት የሰው ኃብት ልማት እና አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 119 በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  • መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች የስራ ግብር የተከፈለባቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  • አመልካቾች የ8ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃ ማያያዝ አለባቸው፡፡

Endless.

502 total views, 502 today

Apply for this Job

>>> Click Here to Read More


Concerns or questions?

See our support area where you can find questions asked by our clients and answered by the SeventhQueen team. Lorem ipsum lorem ipsum

SEE SUPPORT AREA
NEWSLETTER SIGNUP

By subscribing to our mailing list you will always be update with the latest news from us.

SIGN INTO YOUR ACCOUNT

Your privacy is important to us and we will never rent or sell your information.

×
FORGOT YOUR DETAILS?
×

Go up

Skip to toolbar