Watch #ዝምአልልም ሁለተኛውን ምዕራፍ እንቅስቃሴ ጀምረናል!!!! እንቅስቃሴውን ይቀላቀሉ!!! on All Habesha


Petition‎ link :-

ወንዶችና ሴቶች ህጻናት በመደፈር ከሚደርስባቸው የሰዕብና ስብራት በጠንካራ የሕግ ማዕቀፍና አፈፃፀም እንዲጠበቁልኝ እዚህ ቅፅ ላይ በመፈረም አቤቱታዬን ለመንግስት አቀርባለሁ! ይህንን ቅፅ ስፈርም አስገድዶ መድፈርና ወሲባዊ ጥቃት አሰቃቂ የሰብዓዊ መብት ጥሰት መሆኑን በመገንዘብ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ መንግስትን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በኩል የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ አንቀፆችን፤አንቀፅ 620(1)፣ አንቀፅ 620(2)(ሀ)፣ አንቀፅ 620(3)፣ አንቀፅ 626 (1) እና(4ሀ) እንዲያሻሻል እጠይቃለሁ።
በዚህምመሰረት፣
* ሴቶች ላይ ለሚደርሱ የመደፈርና ወሲባዊ ጥቃቶች የጣለው የእስራት ቅጣት ከፍ ብሎ ከ20 ዓመት ፅኑ እስራት በመጀመር እስከ እድሜ ልክ ፅኑ እስራት ቅጣት ከፍ እንዲደረግና የገንዘብ ቅጣትንም እንዲያካትት እጠይቃለሁ።
* ጥቃቱ በሴትና ወንድ ህፃናት ላይ በደረሰ ጊዜ የጣለው የእስራት ቅጣት ከፍ ብሎ ከእድሜ ልክ ፅኑ እስራት እስከሞት በሚደርስ እንዲያስቀጣ ማሻሻያ እንዲደረግበት እጠይቃለሁ።
AllHabesha is where all Habeshas meet.


Concerns or questions?

See our support area where you can find questions asked by our clients and answered by the SeventhQueen team. Lorem ipsum lorem ipsum

SEE SUPPORT AREA
NEWSLETTER SIGNUP

By subscribing to our mailing list you will always be update with the latest news from us.

SIGN INTO YOUR ACCOUNT

Your privacy is important to us and we will never rent or sell your information.

×
FORGOT YOUR DETAILS?
×

Go up

Skip to toolbar